Paris, Bibliothèque nationale de France, BnF Éthiopien 30
Dorothea Reule
This manuscript description is based on the catalogues listed in the Catalogue Bibliography
Work in Progress
Bibliothèque nationale de France[view repository]
Collection: Manuscrits orientaux, Fonds éthiopien
Other identifiers: Éth. 7 bis
- Citation URI: https://betamasaheft.eu/BNFet30
- Collection API: https://betamasaheft.eu/api/dts/collections?id=https://betamasaheft.eu/BNFet30
- Navigation API: https://betamasaheft.eu/api/dts/navigation?id=https://betamasaheft.eu/BNFet30
- Document API: https://betamasaheft.eu/api/dts/document?id=https://betamasaheft.eu/BNFet30
5ጋሸ፡ ጦሩንም፡ ተሸካሚው፡ ሳኦል፡ እንደ፡ ሞተ፡ ባየ፡ ጊዜ፡ እርሱ፡ ደግሞ፡ በሰይፉ፡ ላይ፡ ወደቀና፡ ሞተ።
6ሳኦልም፡ ሞተ፡ ሶስቱም፡ ልጆቹ፡ የቤቱም፡ ሰዎች፡ ሁሉ፡ ወደቁ፡
7በምድረ ፡ በደም፡ ተቀምጠው፡ የነበሩ፡ የእስራኤል፡ ሰዎች፡ እንደ፡ ሸሹ፡ ሳኦልና፡ ልጆቹም፡ እንደ፡ ሞቱ፡ ባዩ፡ ጊዜ፡ አገራቸውን፡ ጣሉ፡ ወዴኽና፡ ወዲያም፡ ተበተኑ፡ የፍልስጥኤም፡ ሰዎችም፡ መጥተው፡ ተቀመጡበት።
8በሶስተኛውም፡ ቀን፡ ፍልስጥኤማውያን፡ የሞቱትን፡ ሲገፉ፡ ሳኦልንና፡ ልጆቹን፡ በገላቡሄ፡ ተራራ፡ ወድቀው፡ አገኙ፡
9 ልብሱንም፡ ከርሱ፡ አወጡ፡ ራሱንም፡ ቈረጡ፡ ጦሩንም፡ ሰይፉንም፡ ገፈፉ፡ ወደገራቸውም፡ ሰደዱት፡ ያዞሩት፡ ዘንድ፡ ለሕዝቡም፡ ይታይ፡ ዘንድ፡ በጣዖታቱም፡ መቅደስ።
10ጦሩንና፡ ሰይፉንም፡ለ
ላ (!)
sic by Solomon Gebreyes(!)corrected by Solomon Gebreyesምላካቸው፡ መቅደስ፡ እጅ፡ መንሸ፡ ሰጡ። ራሱንም፡ በዳጎን፡ መቅደስ፡ አንጠላጠሉት።
6ሳኦልም፡ ሞተ፡ ሶስቱም፡ ልጆቹ፡ የቤቱም፡ ሰዎች፡ ሁሉ፡ ወደቁ፡
7በምድረ ፡ በደም፡ ተቀምጠው፡ የነበሩ፡ የእስራኤል፡ ሰዎች፡ እንደ፡ ሸሹ፡ ሳኦልና፡ ልጆቹም፡ እንደ፡ ሞቱ፡ ባዩ፡ ጊዜ፡ አገራቸውን፡ ጣሉ፡ ወዴኽና፡ ወዲያም፡ ተበተኑ፡ የፍልስጥኤም፡ ሰዎችም፡ መጥተው፡ ተቀመጡበት።
8በሶስተኛውም፡ ቀን፡ ፍልስጥኤማውያን፡ የሞቱትን፡ ሲገፉ፡ ሳኦልንና፡ ልጆቹን፡ በገላቡሄ፡ ተራራ፡ ወድቀው፡ አገኙ፡
9 ልብሱንም፡ ከርሱ፡ አወጡ፡ ራሱንም፡ ቈረጡ፡ ጦሩንም፡ ሰይፉንም፡ ገፈፉ፡ ወደገራቸውም፡ ሰደዱት፡ ያዞሩት፡ ዘንድ፡ ለሕዝቡም፡ ይታይ፡ ዘንድ፡ በጣዖታቱም፡ መቅደስ።
10ጦሩንና፡ ሰይፉንም፡
Solomon Gebreyes
Catalogue Bibliography
-
Zotenberg, H. 1877. Catalogue des manuscrits éthiopiens (gheez et amharique) de la Bibliothèque nationale, Manuscrits Orientaux (Paris: Imprimerie nationale, 1877). page 23b–24a
Hypothes.is public annotations pointing here
Use the tag BetMas:BNFet30 in your public hypothes.is annotations which refer to this entity.
This file is licensed
under the Creative Commons Attribution-ShareAlike 4.0.